Abstract:
የጥናቱ ዋና አሊማ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ተግባር ተኮር የማስተማሪያ ዘዳ
የተማሪዎችን የመፃፍ ክሂሌ ችልታና የመፃፍ ተነሣሽነት ሇማሻሻሌ ያሇው ሚና መፇተሽ ነው፡፡
አሊማውን ሇማሣካት ሙከራዊ የጥናት ንዴፍ ተግባራዊ ሆኗሌ፡፡ የጥናት ተሣታፉ በሰሜን ሸዋ
ዞን በሸዋሮቢት ከተማ አስተዲዯር በሸዋሮቢት 1ኛ ዯረጃ ት/ቤት በ2013 ዓ/ም በ8ኛ ክፍሌ ሲማሩ
የነበሩ 4 ክፍሌ በአመች ናሙና ዘዳ 2 የመማሪያ ክፍሌ ተማሪዎች ተሣትፇውበታሌ፡፡
በመሆኑም በተግባር ተኮር ዘዳ መፃፍን የሚማረው ቡዴን በተሇመዯው መንገዴ መፃፍን
የሚማረው ቡዴን የመፃፍ ክሂሌን ትምህርት ሇአራት ሣምንታት በሣምንት ሁሇት ቀን ሇአንዴ
ሰአት ያህሌ ተምረዋሌ፡፡ ከተሣታፉዎቹ ቅዴመ ትምህርትና ዴህረ ትምህርት የመፃፍ ችልታ
በፇተና ቅዴመ ትምህርትና ዴህረ ትምህርት የመፃፍ ተነሣሽነት በፅሁፍ መጠይቅ ተሇክቶ
መረጃዎች ተሰብስበዋሌ፡፡
በቅዴመ ፇተናና በዴህረ ፇተና የፅሁፍ መጠይቁ ተመጣጣኝ አማካኝ ውጤት
የተመዘገበባቸው ቡዴኖች በዴህረ ፇተናው ጉሌህ የሆነ ሌዩነት አሣይተዋሌ፡፡ (P=<0.05)፡፡ ይህ
ውጤት ተግባር ተኮር የማስተማሪያ ዘዳ ሇፅህፇት ክሂሌና ተነሣሽነት ከማሻሻሌ አኳያጉሌህ
አስተዋፅኦ እንዲሇው ተጠቁሟሌ፡፡ ከዚህ ውጤት በመነሣት መ/ራን ከተግባር ተኮር ማስተማሪያ
ዘዳ እንዱያስተምሩ፣ የስርአተ ትምህርት ቀረፃ ባሇሙያዎች ዘዳውን እንዯ አንዴ የማስተማሪያ
ዘዳ አዴርገው እንዱያካትቱት ተጠቁሟሌ፡፡
በመቀጠሌ ተመራማሪዎች ተግባር ተኮር የማስተማሪያ ዘዳ ሊይ ትኩረት አዴርገው ቢሰሩ
ክፍተቶች እንዱሞለ ተጠቁሟሌ፡፡